Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

# #መልካም_እድል_ለኢትዮጵያ !!! # የበለጸገች_ኢትዮጵያ #

1 715

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

# መልካም_እድል_ለኢትዮጵያ !!! # የበለጸገች_ኢትዮጵያ #

ኢትዮጵያ አፍሪካን ወክላ እጩ የሆነችበት የመንግስታቱ ተለዋጭ የፀጥታ ም/ ቤት ምርጫ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጽ/ ቤት መቀመጫ በሆነችው # ኒውዮርክ ከተማ በነገው እለት ይካሔዳል። የተባበሩት፡መንግስታት የፀጥታው፡ምክር ቤት፡ 5 ቋሚ አባል አገራት (ኣሜሪካ፣እንግሊዝ፣ቻይና፣ሩሰያ እና ፈረንሳይ) ሲኖሩት ለሁለት አመታት በአባልነት የሚያገለግሉ እና ከሁሉም አህጉራት የተውጣጡ 10 አገራት # ተለዋጭ የፀጥታው ምክር ቤት አባላት በመባል የሚታወቁትም በአባልነት ይካተታሉ ። #ኢትዮጵያ አፍሪካን በመወከል ተለዋጭ የፀጥታው ምክር ቤት አባል እንድትሆን የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት በሙሉ ድምፅ የወከሏት ሲሆን # በውጭ _ጉዳይ _ሚንስትር _ ዶክተር _ቴድሮስ _ኣድሓኖም አማካኝነት በመላው አለም የምረጡኝ ቅስቀሳም ስታካሂድ ቆይታለች ምርጫው በነገው እለት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጽ/ ቤት መቀመጫ በሆነችው # ኒውዮርክ ከተማ ይካሄዳል።በምርጫውም #ኢትዮጵያ የፀጥታውም ምክር ቤት ተለዋጭ አባል ሆና እንደምትመረጥ ይጠበቃል። #መልካም_እድል_ለኢትዮጵያ

  1. yasin.surage says

    WRITE SOMETHING…
    ገና እንሆንናሌ ጀመርን እንጅ መች ጨራስን

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy