CURRENT

በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር ለመውጣት ሲሞክሩ የተያዙ ወጣቶች ወደየመጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

By Admin

June 17, 2016

በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር ለመውጣት ሲሞክሩ የተያዙ ወጣቶች ወደየመጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በህገ ወጥ ደላሎች ተታለው በሐረር ከተማ በኩል ወደ አረብ ሀገር ለመሄድ ሲሞክሩ የተያዙ ወጣቶች ወደየመጡበት አካባቢ እንዲመለሱ መደረጉን የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ፡፡

የሐረሪ ክልል አመራሮች በአካባቢው ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል እየተከናወኑ ባሉ ሥራዎች ላይ በፌዴራል ደረጃ ከተቋቋመው ግብረ ኃይል ጋር ትናንት ተወያይተዋል፡፡