CURRENT

በሺዎች የሚቆጠሩ የኤርትራ ስደተኞች የተ.መ.ድ አቋምን በመደገፍ በእስራኤል ሰልፍ ወጡ

By Admin

June 21, 2016

በሺዎች የሚቆጠሩ የኤርትራ ስደተኞች የተ.መ.ድ አቋምን በመደገፍ በእስራኤል ሰልፍ ወጡ

ባለፈው ወር የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኤርትራ የሚፈፀመውን ሰብአዊነትን የጣሰ ድርጊት አስመልክቶ ያወጣውን ሪፖርት በመደገፍ በእስራኤል የሚገኙ የአገሪቱ ስደተኞች የድጋፍ ሰልፍ ወጥተዋል፡፡

የአገሪቱ መንግስት የገዛ ህዝቡን ያሰቃያል፤ በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ኤርትራዊያንንም እንደ ባሪያ ባልፈቀዱት ስራ ያሰማራል ሲል የመንግስታቱ ድርጅት ሪፖርት ይወቅሳል፡፡