CURRENT

ባለፈው ወር ከፈረንሳይ ወደ ካይሮ እየተጓዘ እያለ በሜዲትራኒያን ባህር ላይ የተከሰከሰው የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን ስብርባሪ አካል መገኘቱ

By Admin

June 17, 2016

ባለፈው ወር ከፈረንሳይ ወደ ካይሮ እየተጓዘ እያለ በሜዲትራኒያን ባህር ላይ የተከሰከሰው የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን ስብርባሪ አካል መገኘቱ ቢቢሲን ጠቅሶ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዘግቧል፡፡

ግብፃውያን መርማሪዎች ናቸው የአውሮፕላኑ ክፍል የሆነ ስብርባሪ መገኘቱን ያስታወቁት።

ስብርባሪ አካሉ የሚገኝበት አቅጣጫም ተለይቷል።