Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

“ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባል ሆና እንድትመረጥ የአፍሪካ ህብረት አባል አገራት ላደረጉት ድጋፍ እናመሰግናለን” ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ

0 458

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

“ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባል ሆና እንድትመረጥ የአፍሪካ ህብረት አባል አገራት ላደረጉት ድጋፍ እናመሰግናለን” ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ******************** ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በሞዛምቢክ ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ናቸው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአገሪቱ ፕሬዝዳንት ፊሊፕ ኒዩስ ጋር በሁለቱ ሀገራት የጋራ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባል ሆና እንድትመረጥ ሞዛምቢክ እና የአፍሪካ ህብረት አባል አገራት ላደረጉት ድጋፍ በማመስገን ኢትዮጵያ በፀጥታው ምክር ቤት ውክልናዋ የአህጉሪቱን ጥቅሞች ለማስጠበቅ ጥረት እንደምታደርግ እና የአህጉሪቱ ችግር የሆኑትን የአየር ንብረት ለውጥ፣ ድህነትና ስራ አጥነት፣ የሰላምና መረጋጋት እጦት፣ ሽብርተኝነት፣ ህገወጥ ስደትና የመሳሰሉትን ችግሮች መዋጋትና ጉዳቱን መቀነስ ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ በመሆናቸው ችግሮቹን ለመፍታት ደግሞ ከመቼውም ጊዜ በላቀ ትብብርና ቁርጠኝነት መስራት እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል።

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy