Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

ተስቲ ትሬዲንግ ያሰራው ትምህት ቤት ተመረቀ

0 602

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን በቡና ኢንቨስትመንት ላይ የተሰማራው ተስቲ ትሬዲንግ የተባለው ሃገር በቀል ኩባንያ በራሱ ተነሳሽነት ከግማሽ ሚሊዮን ብር ወጪ በማድረግ በጉጂ ዞን ፡ ሻኪሶ ወረዳ ወስጥ ደንቢ ኦዶ በተባለ አከባቢ የኣንደኛ ደረጀ ት/ቤት ኣሰርቶ ኣባገዳዎች፡ባለስልጣናትና ህዝብ በተገኘበት በከፍተኛ ድሞቀት ኣሰመርቆ ቁልፉን ለህዝብ ኣስረከበ
13559054_1351169221564411_532301482055992174_o
የት/ቤቱ መሠራት በኣከባቢው የነበረውን ከፍተኛ የመማሪያ ክፍል ችግር በመሰረቱ የሚፈታ መሆኑን ህዝቡና ኣባገዳዎች ገልፀው ከፍተኛ ምስጋናና ኣድናቆታቸውን ገልፀዋል
13603697_1351169231564410_6108168878191374187_o
ከዚህ በተጨማሪ የተስቲ ባለቤትና ስራ ኣስኪያጅ የሆኑት ኣቶ ፋይሰል ኣብዶሽ ዮኒስ ይህንን ህዝባዊ ወገንተኝነታቸውን ኣጠናክረው ለመቀጠልና በሚቀጥለው ዓመት በአከባቢው ተጨማሪ ክሊኒክና የውሃ ፓንፕ ገንብቶ ለህዝቡ በማስረከብ የህዝቡን ማህበረ ኢኮኖሚያዊ ችግር ለመፍታት የተቻለውን ሁሉ ለማድረግ ቃል የገቡ ሲሆን የኣከባቢው ኣባገዳዎች፡ኣመራሮችና ህዝቡም ኣስፈላጊው ድጋፍና ሙሉ ትብብር አንደሚያደርጉ በምረቃው ስነስርዓት ላይ ኣረጋግጠዋል፡፡

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy