Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

አንዳንድ ልጆች ኤድስን ለመከላከል የሚያስችል ተፈጥሮ እንዳላቸው ተመራማሪዎች ገለፁ

0 960

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

አንዳንድ ልጆች ኤድስን ለመከላከል የሚያስችል ተፈጥሮ እንዳላቸው ተመራማሪዎች ገለፁ

መስከረም 19 ፣2009

ሳይንስ ትራንዚሽን ሜዲስን የተባለ ተቋም በደቡብ አፍሪካ እንዳጠናው ከ10 ህጻናት አንዳቸው ኤች አይ ቪ ኤድስን ለመከላከል የሚያስችል ተፈጥሮ እንዳላቸው አመላከተ፡፡

ጥናቱ እንደሚያሳየው የመከላከያ ሥርዓታቸው በሰውነታቸው ውስጥ ያለውን እንቅስቃሴ በመቆጣጠር አላስፈላጊ ነገሮችን ወደ ውጭ እንዲወጡ ያደርጋል፡፡

በጥናቱ 170 ቫይረሱ በደማቸው የሚገኝባቸው ህጻናት መካተታቸውን ዘገባው ያስረዳል፡፡

ግኝቱ ኤች አይ ቪ ኤድስን ለመከላከል አቅም ላይ የተመሰረተ ሕክምና ለማድረግ የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡

ምንጭ፡- ቢቢሲ

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy