Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

የሀገሪቱን ሰላም የማይሹ ኃይሎች ከውጭ ጠላቶች ጋር በማበር በሀገሪቱ ህዝብ ሰላም፣ ፀጥታና ደህንነት ላይ የደቀኑትን ከፍተኛ ስጋት ለመቀልበስ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ከትንናንት ጀምሮ የሚተገበር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አዋጀ።

0 472

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

የሀገሪቱን ሰላም የማይሹ ኃይሎች ከውጭ ጠላቶች ጋር በማበር በሀገሪቱ ህዝብ ሰላም፣ ፀጥታና ደህንነት ላይ የደቀኑትን ከፍተኛ ስጋት ለመቀልበስ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ከትንናንት ጀምሮ የሚተገበር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አዋጀ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሀገሪቱ እየደረሰ ባለው የህይወት መጥፋትና ከፍተኛ የንብረት መውደም ላይ በሰፊው ከመከረ በኃላ የአስኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጁን የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ለኢትዮጵያ ህዝብ ባስተላለፉት መልዕክት ገልፀዋል።
የአቸስኳይ ጊዜ አዋጁ በህገ መንግስቱ የተደነገጉ መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶችንና በቬና ኮንቬንሽን ጥበቃ የሚደረግላቸው የድፕሎማቲክ መብቶች እንደማይጣሱም ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አስታውቀዋል።
አላማውም ህዝብና መንግስት የጀመራቸውን የመፍትሄ ጥረቶች ማፋጠን መሆኑንም ነው የተናገሩት።
የአስኳይ ጊዜ አዋጁ እንደሁኔታው እየታየ ለ6 ወራት ያህል የሚዘልቅ መሆኑም ተመልክቷል።

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy