CURRENT

ጥልቅ ተሃድሶው ጠንካራ አመራር ለመገንባት የሚያስችል መሆኑን ህወሃት ገለጸ

By Admin

November 24, 2016

ጥልቅ ተሃድሶው ጠንካራ አመራር ለመገንባት የሚያስችል መሆኑን ህወሃት ገለጸ

የተጀመረው በጥልቅ የመታደስ የትግል አቅጣጫ ህዝብን የሚያገለግልና አመኔታ ያለው ጠንካራ የፖለቲካ አመራር ለመገንባት የሚያስችል መሆኑን ሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ /ህወሃት/ አስታወቀ። የድርጅቱን ከፍተኛ አመራሮች ጥልቅ ተሃድሶ ተከትሎ በትግራይ ደቡባዊ ዞን የመካከለኛ አመራሮች ቀጣይ የተሃድሶ ግምገማ ትናንት በማይጨው ከተማ ተጀምሯል።