Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

በኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ የተመራው የልዑካን ቡድን ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ትናንት ሱዳን ካርቱም ገብቷል፡፡

0 610

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

በኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ የተመራው የልዑካን ቡድን ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ትናንት ሱዳን ካርቱም ገብቷል፡፡ በትናንትናው ቆይታቸው ዶ/ር ወርቅነህ በካርቱም ከሚገኙ የኢትዮጵያ ኢምባሲ ሰራተኞች ጋር የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ለማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የተማከሩ ሲሆን፤ ለሱዳን ጋዜጠኞችም በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ፤ በቀጠናውና የሁለቱ ሀገራት ግንኙነትን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡

በዛሬው ዕለትም በቀጠና ጉዳዮችና በሁለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ ከፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽርና ከሀገርቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢብራሂም ጋንዱር ጋር ይወያያሉ፡፡ በዶ/ር ወርቅነህ በተመራው የልዑካን ቡድን የጎረቤት ሀገራትና የኢጋድ እንዲሁም የፐብሊክ ዲፕሎማሲና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ጀነራሎችን ያቀፈ መሆኑ ታውቋል፡፡

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy