Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.
Yearly Archives

2016

በሰበታ ሁከት ፈጣሪዎች በፈጸሙት ጥቃት ከ40 ሺህ በላይ ሰራተኛን የያዙ 11 ፋብሪካዎችና 60 ተሽከርካሪዎች ወድመዋል

በሰበታ ሁከት ፈጣሪዎች በፈጸሙት ጥቃት ከ40 ሺህ በላይ ሰራተኛን የያዙ 11 ፋብሪካዎችና 60 ተሽከርካሪዎች ወድመዋል   በሰበታ ባለፉት ቀናት ሁከት ፈጣሪዎች በፈጸሙት ጥቃት ከ40 ሺህ በላይ ሰራተኛ የያዙ 11 ፋብሪካዎችና 60 የሚደርሱ ተሽከርካሪዎች ወድመዋል።…
Read More...

በኢትዮጵያ የህዝቡን ጥያቄ ተጠቅመው ሁከት ከሚፈጥሩ ቡድኖች ጀርባ የግብጽ ድጋፍ መኖሩን ምሁራን ተናገሩ

በኢትዮጵያ የህዝቡን ጥያቄ ተጠቅመው ሁከት ከሚፈጥሩ ቡድኖች ጀርባ የግብጽ ድጋፍ መኖሩን ምሁራን ተናገሩ በኢትዮጵያ የህዝቡን የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ተጠቅመው ሁከት ከሚፈጥሩ ቡድኖች ጀርባ ሀገሪቱ የተፈጥሮ ሀብቷን እንድትጠቀም የማትፈልገው ግብጽ ድጋፍ አለ ሲሉ…
Read More...

በኢሬቻ በዓል ላይ አንድም ሰው ከፀጥታ ሀይል በተተኮሰ ጥይት ህይወቱ አለማለፉን የኦሮሚያ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ አቶ ፈቃዱ ተሰማ ገለፁ።

በኢሬቻ በዓል ላይ አንድም ሰው ከፀጥታ ሀይል በተተኮሰ ጥይት ህይወቱ አለማለፉን የኦሮሚያ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ አቶ ፈቃዱ ተሰማ ገለፁ። አቶ ፈቃዱ ህይወታቸው ያለፈው 52 ሰዎች የሞቱት በአከባበሩ ላይ በተፈጠረ መገፋፋትና መረጋገጥ ምክንያት ነው ብለዋል።…
Read More...

በሮይተርሱ እውነተኛ ሪፖርት

Source: Reuters & BBC የቢቢሲና የሮይተር ዘገባ የጃዋርን ተረት ተረት እንደ ቁምነገር አልያዙትም። ጃዋር የሚለው የፌደራል መከላከያ ከሄሊኮብተር ላይ ሆኖ ሰው ጨረሰ ሲሆን የቢቢሲና የሮይተር ዘጋቢዎች ከቦታው ሆነው የሚመሰክሩት በፍጹም የተለየ ነው። እንደ ሪፖርተሮቹ…
Read More...

የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ከንብረት ዘረፋ ጋር በተገናኘ እየተወዛገቡ ነው

የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ከንብረት ዘረፋ ጋር በተገናኘ እየተወዛገቡ ነው ‹‹የፓርቲው ጽሕፈት ቤት ኃላፊ የፓርቲውን ንብረቶች አሽሽቷል›› የፓርቲው ሊቀመንበር ‹‹እኔን ማንም ሳይጠይቀኝ የሊቀመንበሩ ቡድን ቢሮ ሰብሮ ገብቷል›› የፓርቲው ጽሕፈት ቤት ኃላፊ…
Read More...

ኢሬቻ የኦሮሞ የማንነት መገለጫ በዓል!!

ኢሬቻ የኦሮሞ የማንነት መገለጫ በዓል!! ኢሬቻ በመሰረቱ የኦሮሞ ህዝብ የዋቄፈና ሃይማኖት ተከታዮች ለፈጣሪያቸው (ለዋቃ) ምስጋና የሚያቀርቡበት ስርዓት ነው፡፡ የዋቄፈና እምነት ተከታዮች ኢሬቻ/ኢሬሳ ማለትም እርጥብ ሳር በመያዝና ሆራ ላይ በማስቀመጥ /waaqa dukkana…
Read More...

የኢሬቻ ዋዜማ በቢሾፍቱ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ

የኢሬቻ ዋዜማ በቢሾፍቱ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ እሁድ መስከረም 22 በደማቅ ሁኔታ ለሚከበረው የኢሬቻ በአልን ለማስተናገድ የቢሾፍቱ ከተማ ዝግጅቷን አጠናቃለች፡፡ በአሉን ለማክበር ከተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የመጡ እንግዶች ወደ ከተማዋ መግባት ጀምረዋል፡፡ በቢሾፍቱ ከተማ…
Read More...

በሲጋራ የተጎዳ ሳንባ እንዲያገግም የሚያግዙ ምግቦች

በሲጋራ የተጎዳ ሳንባ እንዲያገግም የሚያግዙ ምግቦች ሲጋራ ማጨስ ስናቆም ሰውነታችን ራሱን መጠገን ይጀምራል። የብሪታንያ የበሽታ መከላከል እና መቆጣጠር ማዕከል (ሲዲሲ) መረጃ እንደሚያመለክተው፥ ሲጋራ ማጨስ ካቆምን ከሶስት ወራት በኋላ የሳንባችን ተግባር ለውጥ…
Read More...

አንዳንድ ልጆች ኤድስን ለመከላከል የሚያስችል ተፈጥሮ እንዳላቸው ተመራማሪዎች ገለፁ

አንዳንድ ልጆች ኤድስን ለመከላከል የሚያስችል ተፈጥሮ እንዳላቸው ተመራማሪዎች ገለፁ መስከረም 19 ፣2009 ሳይንስ ትራንዚሽን ሜዲስን የተባለ ተቋም በደቡብ አፍሪካ እንዳጠናው ከ10 ህጻናት አንዳቸው ኤች አይ ቪ ኤድስን ለመከላከል የሚያስችል ተፈጥሮ እንዳላቸው…
Read More...

ሰሙኑን በጎንደር ከተማ ነዋሪ የሆነችው እና የተለያዩ ተቋማትን ለማቃጠል ስትሞክር ተያዘች የተባለችው ተጠርጣሪ ተለቀቀች።

ሳያጠሩ ሰውን መወንጀል ወንጀል ነው! ሰሙኑን በጎንደር ከተማ ነዋሪ የሆነችን ሴት የመንግስት ተቋማትን ልታቃጥል ስትል ተያዘች የሚል ዜና በማህበራዊ ድህረገጽ ሲሰራጭ ተመልክተናል። በሌላ በኩል ከተቃዋሚዎች ጎራም ተጠርጣሪዋ ወያነ ንብረት እንድታቃጥል የተላከች የሚል የተዛባ መረጃ ከንብረት…
Read More...

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy