Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

በአፍሪካ የታዳሽ ሃይል ኢንሺቲቭ በኩል የሚታቀዱ ኘሮጀክቶች ወደ ተግባር እንዲገቡ ጠ/ሚ ኃይለማርያም ገለፁ

0 693

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

የአፍሪካ ሀገራት የኃይል አቅርቦት ችግርን ለመቅረፍ በአፍሪካ የታዳሽ ሃይል ኢንሺቲቭ በኩል የሚታቀዱ ኘሮጀክቶች ወደ ተግባር ሊገቡ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ገለፁ፡፡

በአፍሪካ የታዳሽ ሃይል ልማት ኢኒሺቲቭ የዳይሬክተሮች ቦርድ የመጀመሪያ ሰብሰባውን አካሂዷል፡፡

ኢትዮጵያ፣ ግብጽ፣ ቻድ፣ ናሚቢያና ጊኒ የቦርዱ አባል አገራት በሆኑበት መድረክ ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም  ያለ በቂ ኢነርጂ አፍሪካን ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ማሸጋገር የማይታሰብ ነው ብለዋል።

ኢትዮጵያ በኢኒሼቲቩ ዕቅድ በተካተቱት ጉዳዮች እንደምትስማማና ለተግባራዊነቱም በሙሉ አቅሟ እንደምትሰራ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም አረጋግጠዋል።

ኢኒሼቲቩን በዋናነት አፍሪካ ልማት ባንክ ፣ጀርመንና ፈረንሳይም ድጋፍ ያደርጉለታል።

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy