Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

በአዲስ አበባ በቆሻሻ ክምር መደርመስ አደጋ የሟቾች ቁጥር 72 ደረሰ

0 721

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

በአዲስ አበባ በተለምዶ ቆሼ እየተባለ በሚጠራው አካቢ በደረሰው የመደርመስ አደጋ የሟቾች ቁጥር እየጨመረ መጥቷል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እንዳስታወቀው አደጋው በደረሰበት ስፍራ እያካሄደ ባለው የነፍስ አድን ስራ እስከ ትላንት ምሽት ድረስ የሟቾች ቁጥር 65 ደሶ ነበር፡፡አሁንም አደጋው በደረሰበት ቦታ እየተደረገ ያው ጥረት መቀጠሉን ከአስተዳደሩ የተገኘው መረጃ ያለክታል፡፡በትላንትናው ዕለት በአደጋው ህይወታቸውን ያጡ ዜጎች የቀብር ስነ ስርዓት በየ እምነት ተቋማቸው መፈፀሙንና ሌሎች ደግሞ ቤተሰቦቻቸው ወዳሉበት አካባቢ አስክሬናቸው መሸኘቱ ይታወሳል፡፡

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy