Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

ኦካይ አፍሪካ የተሰኘ ተቋም ለኢትዮጵያዊቷ ሩታ ነጋ እውቅና ሰጠ

0 1,219

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

በስራቸው ለተመሰገኑ ለ100 የአፍሪካ ሴቶች እውቅናን የሰጠው ኦካይ አፍሪካ ሩታ ነጋ በአፍሪካውያን ሴቶች በሰራችው ስራ ለብዙ ሴቶች ምሳሌ ልትሆን የምትችል ሴት ሲል እውቅናን ሰጥቷል፡፡ ሩታ ተዋናይ ስትሆን በ2016 ላቪንግ በተሰኘ ፊልም ላይ ባሳየችው ብቃት ለኦስካር ሽልማት ታጭታም ነበር፡፡ሌላዋ እውቅና የተሰጣት የጎረቤት ሃገር ልጅ የሆነችው ሶማሊያዊቷ ልዋድ ኢልማን ናት ይህች ሴት በሱማሊያ ጉዳይ ላይ ዋነኛ ተዋናይ በመሆን ትታወቃለች፡፡ ልዋድ ሃገሯ ሱማሊያ ከገባችበት ማህባራዊ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ቀውስ ውስጥ እንድትወጣ ሰፊ ጥረት እያደረገች ያለች ሴት መሆኗ ለእውቅና እንዳበቃት በእውቅና አሰጣጥ ስነ-ስርአቱ ላይ ተገልጹአል፡፡ሌላዋ ተሸላሚ ሉፒታ ንዮንግ ትባላለች ኬኒያዊት ስትሆን ቲወልቭ ይርስ ሰሌቭ በተሰኘ ፊልም ላይ ባሳየችው የትወና ብቃት ለኦስካር ተመርጣ የነበረ ሲሆን በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ተሳትፎ በማድረግ ለበርካታ ሴቶች ምሳሌ መሆን በመቻሏ ለአውቅና ሽልማት አብቅቷታል፡፡ ምኝጭ፡-ሲኤን ኤን

 

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy