Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

የአለም ባንክ ለኢትዮጵያ የካርቦን ንግድ ፕሮጀክት የ68 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ አደረገ

0 836

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

የአለም ባንክ በኢትዮጵያ ለሁለት የካርቦን ንግድ  ፕሮጀክቶች የሚውል የ68 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ማድረጉን ገለፀ፡፡ባንኩ ለአየር ንብረት ለውጥ መቋቋሚያ መርሃ ግብር  ማስተግበሪያ  በኦሮሚያ ክልል ለተመረጡ የደን ልማትና  ፕሮጀክቶች የሚዉል 68 ድጋፍ መሆኑ  አመለከቷል ፡፡መርሀ ግብሩ  በአከባቢው ማህበረሰብ ሊከናወኑ የሚችሉ እንደ  የደን ቱሪዝም  የመሳሳሉ ከአከባቢ ጋር ተስማሚነት ያላቸውን ስራዎቸ ለማስፋፋት እንደሚውልም ተገልጿል፡፡ኢትዮጵያ የደን ሽፋኗን በ30 በመቶ በማሳደግ እ.ኤ.አ በ2025 ከካርበን ጋዝ ልቀት ነጻ የመሆን ግብ እንዳላት የአለም ባንክ ዘገባ ያስረዳል፡፡በእንደነዚህ አይነት ፕሮጀክቶች በአገራት   ድህነትን  መቅረፍና የውጭ ቀጥታ እንቨስትመንትን   እንዲስፋፋ መደገፍ  የአለም ባንክ ተግባሩ መሆኑ በዘገባው ተገልጿል፡፡ይሁን  እንጂ የቅር  ግዜ  ጥናቶች  እንደሚያመለክቱት ለአየር ንብረት  ለውጥ መቋቋሚያ ቃል ከሚገባው ገንዘብ 10 በመቶ ያህሉ ብቻ ለአከባቢያዊ ፕሮጀክቶች መለቀቁ በተመሳሳይ  ፕሮጀክቶቸ  ላይ  ጥርጣሬን  የሚፈጥር እንዳይሆን ስጋት  ሆኗል፡፡ምንጭ፣ አፍሪካን ኢንሳይደር

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy