Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

/የአውራምባ ማህበረሰብ የስራ ክፍፍሉ ችሎታን እንጂ ጾታን መሰረት ያደረገ አለመሆኑን ገለፀ፡፡

0 3,573

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

የአውራምባ ማህበረሰብ የስራ ክፍፍሉ ችሎታን እንጂ ጾታን መሰረት ያደረገ አለመሆኑን ገለፀ፡፡
በአንፃሩ በአውራምባ ማህበረሰብ በ1ዐዐ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኙ ነዋሪዎች ሴት ልጅ ቤት ፣ወንድ ልጅ ደግሞ ውጪ መዋል አለበት ይላሉ፡፡
ሰለሞን ፀጋዬ በአውራምባ ተገኝቶ ያጠናቀረውን ዘገባ አብረን እንከታተል

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy