AFAAN OROMOO

አቶ ዛዲግ አብርሀ ከሰላም ራዲዮ ጋር

By Admin

March 08, 2017

ከመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ ከአቶ ዛዲግ አብረሃ ጋር በአንዳንድ በሃገሪቱ አካባቢዎች የተከሰተውን ድርቅ አስመልክቶ በመንግስት በኩል እየተደረገ ያለውን እንቅስቃሴ በተመለከተ እና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ያስገኘውን ለውጥ አስመልክቶ ውይይት አድርጓል። እንድትከታተሉት ጋበዝናችሁ !!!