Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

ኦህዴድ የህዝቡን ጥያቄና ቅሬታ ለመመለስ በትኩረት እንደሚሰራ ገለጸ

0 1,329

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

በ1982 ዓ.ም መጋቢት 17 የተመሰረተው የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት ኦህዴድ 27ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በተለያዩ ዝግጅቶች ማክበር ጀምሯል፡፡በምዕራብ ሀረርጌ ዞን ጭሮ ከተማ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ በተገኙበት የተለያዩ የልማት ተቋማት በመመረቅ የምስረታ በዓሉን ተከብሯል፡፡ የድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ ለማ መገርሳ ኦህዴድ ህዝቡን በማሳተፍ ለህዝቡ ልማትና እድገት የሚሰራ ድርጅት መሆኑን ገልጸዋል፡፡

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy