Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

የርቀት ትምህርት ላይ የሚታዩ የህግ ጥሰቶችን የሚያስቀር ረቂቀ መመሪያ ተዘጋጀ

0 1,370

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

በግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትና በመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የርቀት ትምህርት ላይ የሚታዩ የህግ ጥሰቶችን ለማስቀረት ረቂቀ መመሪያ ተዘጋጀ።

መመሪያው የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ በዘጋጀው እና የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመራሮችና በተሳተፉበት መድርክ ውይይት ተካሂዶበታል።

መመሪያው ከኤጀንሲው ፈቃድ ሳያገኙ ስራ የጀመረ የትምህርት ተቋም ያለምንም ማስጠንቀቂያ እንዲዘጋ የሚል ድንጋጌን በውስጡ ይዟል።

እንዲሁም ለአምስት አመታት በከፍተኛ ትምህርት ስራ እንዳይሰማራ እሰከ መከልከል የደረሱ ድንጋጌዎችን የያዘ ነው።

በመድረኩ የከፍተኛ ትምህርት ጥራትን ለማሳደግ ያገዛል የተባለ የጥራት መቆጣጠሪያ የጋራ ሰነድም ቀርቧል። FBC

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy