NEWS

/የአውራምባ ማህበረሰብ የስራ ክፍፍሉ ችሎታን እንጂ ጾታን መሰረት ያደረገ አለመሆኑን ገለፀ፡፡

By Admin

March 10, 2017

የአውራምባ ማህበረሰብ የስራ ክፍፍሉ ችሎታን እንጂ ጾታን መሰረት ያደረገ አለመሆኑን ገለፀ፡፡ በአንፃሩ በአውራምባ ማህበረሰብ በ1ዐዐ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኙ ነዋሪዎች ሴት ልጅ ቤት ፣ወንድ ልጅ ደግሞ ውጪ መዋል አለበት ይላሉ፡፡ ሰለሞን ፀጋዬ በአውራምባ ተገኝቶ ያጠናቀረውን ዘገባ አብረን እንከታተል