CURRENT

‹‹ፖለቲካ-ኢኮኖሚና የኢትዮጵያ ህዳሴ››

By Admin

March 08, 2017

‹‹ፖለቲካ-ኢኮኖሚና የኢትዮጵያ ህዳሴ›› በሚል በጓድ አለምነው መኮነን ተፅፎ ሰሞኑን በክልል ደረጃ የተመረቀው መፅሀፍ የት ማግኘት እንደሚቻል በርካታ የገፃችን ደንበኞች በገፃችን ጥያቄ ጠይቃችኋል፡፡በዚህም መሰረት በባህርዳር ከተማ መፅሃፏ ወደ ገበያ የገባች ሲሆን መፅሀፉን ለማግኘት ደግሞ በ 0911593015 በመደወል መፅሀፉን መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ በቀጣይም የሌሎች ከተሞች የመፅሀፍ ሽያጭ ወኪሎችን የምናሳውቅ ይሆናል፡፡