Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.
Monthly Archives

April 2017

ምርቶቻቸው በጤና ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ስድስት የውሃና የከረሜላ አምራቾች ንግድ ፈቃድ ተሰረዘ

በህብረተሰብ ጤና ላይ ጉዳት ያደርሳሉ ባላቸው ስድስት የከረሜላና የውሃ አምራች ኩባንያዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን የኢትዮጵያ የምግብ፣ መድኃኒትና የጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ። ባለሥልጣኑ በክትትልና ቁጥጥር ስራው ለህብረተሰቡ ጤና አስጊ ናቸው ያላቸውን አራት…
Read More...

የዴሞክራሲ ማሳለጫ ተቋማት አቅም እየጎለበተ መምጣቱ ምንን ያሳያል?

የዴሞክራሲ ማሳለጫ ተቋማት አቅም እየጎለበተ መምጣቱ ምንን ያሳያል?/ ቶሎሳ ኡርጌሳ/                        ሀገራችን የምትከተለው ስርዓት ልማታዊና ዴሞክራሲያዊ ነው’ ሲባል፤ እንዲያው ለማለት ያህል አሊያም ለታይታ ተብሎ የሚነገር ሃቅ አይደለም። በልማቱም ይሁን በዴሞክራሲው…
Read More...

የዳያስፖራውን ተሳትፎ ከፈዘዘበት የማንቂያ ደውል

በተለያዩ የዓለም ሀገራት ተበትኖ የሚኖረው ኢትዮጵያዊና ትውልደ ኢትዮጵያዊ  ቁጥር ከሶስት ሚሊዮን በላይ እንደሚገመት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል። የዚህ ማህበረሰብ ሀገራዊ  የልማት ተሳትፎ ከአስርት ዓመታት በፊት እዚህ ግባ የሚባል አልነበረም። ሆኖም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ መነቃቃት…
Read More...

ትርፍ ለማግበስበስ ጀሶና ሰጋቱራን እንጀራ

ወይዘሮ አለምነሽ ተሰማ  የቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ ነዋሪ ናቸው። ወትሮም እንደሚያደርጉት ከወረዳው የሸማቾች ማህበር  ሸቀጣ ሸቀጦችን ለመግዛት ያመራሉ። በዕለቱ  በቦታው  የጠበቃቸው  የስኳር ወረፋ ሰልፍ  አይደለም። ሰዎች  አንድ ላይ ሰብሰብ ብለው «ጉድ ጉድ» ሲሉ ያዩና እሳቸውም…
Read More...

የኦዲት ግኝት መረጃዎችን ለማጥፋት ሲባል ላፕቶፖችን እስከ መስረቅ የደረሰ ወንጀል እየተፈፀመ ነው ተባለ

የኦዲት ግኝት መረጃዎች ለማጥፋት ሲባል ሰነዱ የተቀመጠባቸውን ላፕቶፕ ኮምፒውተሮችን እስከ መስረቅ የደረሰ ወንጀል እየተፈፀመ መሆኑ ተገልጿል። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ ግዥና አሰተዳደር ቋሚ ኮሚቴ አባላት በኦዲት ቁጥጥር ወቅት ከኦዲት ተደራጊው መስሪያ ቤት ለባለሙያ…
Read More...

የኮሚሽኑ ሪፖርት ገለልተኛና ተዓማኒ ነውን?

የኮሚሽኑ ሪፖርት ገለልተኛና ተዓማኒ ነውን? ዘአማን በላይ የኢፌዴሪ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በቅርቡ ለህዝብ ተወካዩች ምክር ቤት ከሰኔ 2008 ዓ.ም እስከ መስከረም 2009 ዓ.ም በአንዳንድ የኦሮሚያና የአማራ ክልሎች የተከሰተውን ሁከት እንዲሁም በደቡብ ክልል ጌዴኦ ዞን…
Read More...

ዕፅ ይዞ መገኘት ለአንድ አመት ፅኑ እስራትና ለ300 ብር ቅጣት ዳረገ

አብረሃም ሸዋ ይባላል፡፡ ግንቦት 25 ቀን 2008 ዓመተ ምህረት በግምት ከምሽቱ ሶስት ሰዓት አካባቢ ነው፡፡ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 መምህራን ሰፈር ተብሎ በሚጠራው ስፍራ በሚጉዋዝበት ወቅት ባሳየው የተለየ ሁኔታ በአካባቢው ባሉ የፖሊስ አባላት አይን ውስጥ ይገባል፡፡…
Read More...

ባለቤቱን ያላጠራው የውጭ ማስታወቂያ

በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ ሥፍራዎች ሲንቀሳቀሱ በርካታ ውጭ ማስታወቂያዎች ማስተዋል አይቀርም። ሥርዓት ባጣ መልኩ የሚሰቀሉት ማስታወቂያዎች የከተማውን ውበት ከማበ ላሸታቸው ባሻገር በአዋጅ ቁጥር 759/2005 የተደነገጉትን ገደቦች የሚጥሱ ናቸው። በማስ ታወቂያ አዋጁ አንቀፅ 26 ንዑስ…
Read More...

በአዲስ አበባ ጽዱና ንጹህ አካባቢን መቼ እናይ ይሆን?

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የገላ መታጠቢያ ወይም ሻወር ቤት ያለው መፀዳጃ ቤት እና በቅርቡ የጀመረው የህዝብ ንፅህና መጠበቂያና የመንገድ ማረፊያ አገልግሎቶችን ለተጠቃሚው ተደራሽ የማድረግ ሥራ እየሰራ ይገኛል፡፡ ጽዳትና አስተዳደር ኤጀንሲም በበኩሉ 76በመቶ…
Read More...

በኢትዮጵያ ሽብር ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ የተያዙ የአልሸባብ ምልምሎች በእስራት ተቀጡ

በሽብር ቡድኑ አልሸባብ ተመልምለው በኢትዮጵያ የሽብር ጥቃት ሊፈጽሙ ሲንቀሳቀሱ የተያዙ ሁለት ግለሰቦች በጽኑ እስራት ተቀጡ። ተከሳሾቹ 1ኛ በድሪስ የሱፍ እና 2ኛ አኒስ ኡስማን ናቸው። የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በግለሰቦቹ ላይ የሽብር ተግባር ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ የተያዙ ናቸው…
Read More...

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy