Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.
Monthly Archives

April 2017

የህዳሴው ግድብ ብሔራዊ ኩራታችን ነው!

የህዳሴው ግድብ ብሔራዊ ኩራታችን ነው!    /ታዬ ከበደ/  በዓባይ ውሃን የመጠቀሙ ጉዳይ ላንዱ የቤት፣ የሌላው የጎረቤት ሆኖ በመቆየቱ፤ ለዘመናት የድህነትና የኋላቀርነት መገለጫ ሆነን እንድንሻገር ተገደናል፡፡ በውሃ ሀብታችን እንዳንጠቀም በተጣለብን ገደብም ለተደጋጋሚ ጊዜ በርካታ…
Read More...

በጋራ የማደግ መርህ

በጋራ የማደግ መርህ /ዳዊት ምትኩ/ በሀገሪቱ ውጤታማ ከሆኑት ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች ውስጥ የውጭ ጉዳይና የሀገራዊ የደህንነት ፖሊሲና ስትራቴጂ አንዱ ነው፡፡ የኢፌዴሪ ህገ-መንግስት ላይ የተዘረዘሩትን የውጭ ግንኙነት መርሆዎች መሰረት በማድረግ ይህ ፖሊሲና ስትራቴጂ፤ የሀገሪቱን ብሔራዊ…
Read More...

ማዕቀብና ሻዕቢያ

ማዕቀብና ሻዕቢያ /ዳዊት ምትኩ/ ሰሞኑን የኤርትራ መንግስት በመንግስታቱ ድርጅት አዲስ ማዕቀብ እንደተጣለበት እየተሰማ ነው። የማዕቀቡ ምክንያትም ከሰሜን ኮሪያ የመሳሪያና የወታደራዊ ኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎቹን በመግዛቱ ነው። ይህ ሁኔታም የአቶ ኢሳይያስን መንግስት ለሶስተኛ ጊዜ በማዕቀብ…
Read More...

የወጣቱ ስራ ፈጠራ ይጎልብት!

የወጣቱ ስራ ፈጠራ ይጎልብት!  /ታዬ ከበደ/ ወጣቱ ዛሬ በምቹ ሁኔታ ላይ ይገኛል። መንግስት ለእርሱ በሚመቸው መንገድ የሀገሪተን ኢኮኖሚ ታሳቢ በማድረግ በርካታ ተግባሮችን ከውኖለታል። በፌደሬራልም ይሁን በክልል መንግስታት በጀት ተይዞለት ወደ ስራ ገብቷል። ሆኖም ይህን ምቹ አጋጣሚ…
Read More...

የመደራጀትና ሃሳብን የመግለፅ መብት

የመደራጀትና ሃሳብን የመግለፅ መብት/ታዬ ከበደ/   የተለያዩ ፅንፈኛ ሃይሎች በሀገራችን ላይ ከሚያነሷቸው ጉዳዩች ውስጥ እየደጋገሙ የሚገልጿቸው ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ የመደራጀትና የመሰብሰብ መብቶች ዋነኛዎቹ ናቸው። እነዚህ መብቶች በህግ ካልተደገቡ በስተቀር፣ በሀገራችን ህገ መንግስት…
Read More...

የሀገራችን ፌዴራሊዝምና የራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብት

የሀገራችን ፌዴራሊዝምና የራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብት /ታዬ ከበደ/ የፌዴራል ስርዓታችንን ልዩ የሚያደርገው አንደኛው ጉዳይ የሀገራችን ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ሉዓላዊ የስልጣን ባለቤት መሆናቸው ነው፡፡ ይህም የፌዴራሉ መንግስት ቅርፀ- መንግስትነት ከሀገሪቱ ብሔሮች፣…
Read More...

ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ለዴሞክራሲው መጎልበት ይስሩ!

ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ለዴሞክራሲው መጎልበት ይስሩ!     /ታዬ ከበደ/ ባለፉት ስርዓቶች በሀገሪቱ ሰላም፣ ልማትና ዴሞክራሲ ባለመገንባቱ ምክንያት ሕዝቦች በገዛ ሀገራችው በኢ-ዴሞክራሲያዊ መንገድ እየተረገጡ ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶቻቸው ተገፎ የስቃይ ቀንበርን ሲሸከሙ ኖረዋል፡፡…
Read More...

የግብርና ልማት በሁለተኛው ዕድገት ዕቅድ

የግብርና ልማት በሁለተኛው ዕድገት ዕቅድ /ቶሎሳ ኡርጌሳ/  ሀገራችን የመጀመሪያውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አጠናቃ፤ የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ለውጥን ለማምጣት የተለመችበትን ሁለተኛውን የዕድገት ትልም ከተያያዘች እነሆ ከአንድ ዓመት ከመንፈቅ በላይ አስቆጥራለች። በዚህ አጭር ጊዜ ውስጥ…
Read More...

የግብርና ልማት በሁለተኛው ዕድገት ዕቅድ

የግብርና ልማት በሁለተኛው ዕድገት ዕቅድ  /ቶሎሳ ኡርጌሳ/  ሀገራችን የመጀመሪያውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አጠናቃ፤ የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ለውጥን ለማምጣት የተለመችበትን ሁለተኛውን የዕድገት ትልም ከተያያዘች እነሆ ከአንድ ዓመት ከመንፈቅ በላይ አስቆጥራለች። በዚህ አጭር ጊዜ…
Read More...

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለምን ተራዘመ?

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለምን ተራዘመ? (ቶሎሳ ኡርጌሳ) የኢፌዴሪ መንግስት የዛሬ ስድስት ወር ገደማ በአንዳንድ የአማራና የኦሮሚያ አካባቢዎች የተከሰተውን ሁከት መቀልበስ እንዲቻል በህገ መንግስቱ አንቀፅ 93 መሰረት የአስቸኳይ አዋጅ ማወጁ የሚዘነጋ አይደለም። በወቅቱ አዋጁ ሲታወጅ…
Read More...

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy