Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ የ5.6 ሚሊዮን ዶላር ሊሰጥ ነው

0 1,232

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

የአፍሪካ ልማት ባንክ ለሶስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን የውሃ እና ንጽህና አቅርቦት የሚውል የ5.6 ሚሊዮን ዶላር ብድር እና ስጦታ ሊያቀርብ ነው፡፡

ንኩ ድጋፉን ማድርግ የፈለገው የኢትዮጵያ መንግስት ለህዘቦች የተሻሻለ ኑሮ የሚሰራቸውን ተግባራት ለመደገፍ እንደሆነ አስታውቋል፡፡

በመሆኑም ድጋፉ በንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት፣ በንፅህና እና በቆሻሻ አወጋግድ 3 ሚሊዮን ዜጎችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ታምኖበታል፡፡

ድጋፉ በ9 ክልሎች የሚገኙ ውሃ አጠር የገጠር አካባቢዎችና አርብቶ አደሮር የተመለከተ እንደሆነ ታውቋል፡፡

የውሃ አቅርቦቱ በተበከለ ውሃ የሚመጡ በሽታዎችን ለመቀነስ ፋይዳ እንደሚኖረው ይጠበቃል፡፡ ለውሃ ፍለጋ ብዙ ኪሎሜትሮችን የሚጓዙ የህብረተሰብ ክፍሎችም ድካማቸውን ለመቀነስ ድጋፉ ፋይዳ ይኖረዋል ተብሏል፡፡

ምንጭ፡-የአፍሪካ ልማት ባንክ

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy