Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

በጀርመኑ ምክትል ቻንስለርና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሲግማር ጋብሬል የሚመራ የልዑካን ቡድን በአዲስ አበባ ጉብኝት እያደረገ ነው

0 283

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

በጀርመኑ ምክትል ቻንስለርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሲግማር ጋብሬል የሚመራ የልዑካን ቡድን በአዲስ አበባ ጉብኝት እያደረገ ነው፡፡

ቡድኑ ለሁለት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ አዲስ አበባ የገባው ትናንት ምሽት ነው፡፡

በዚሁ ወቅት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሂሩት ዘመነ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት በመገኘት አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡

ሲግማር ጋብሬል በቆይታቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ጋር ተገናኝተው የሚመክሩ ሲሆን በተጨማሪም ከአፍሪካ አገራት አምባሳደሮችና ከአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር ጋር ውይይት ይኖራቸዋል ተብሏል፡፡

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy