Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

የቻይና ዩኒቨርሲቲ ለጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ የክብር ፕሮፌስርነት ማዕርግ ሰጠ

0 677

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

የቻይናው ዓለም አቀፍ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ዩኒቨርሲቲ  ለኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የክብር ፕሮፌስርነት ማዕር ግሰጠ።

ዩኒቨርሲቲው የክብር ማዕረጉን የሰጠው ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በሚመሩት መንግስት በአገሪቱ በተመዘገበው ለውጥ ምክንያት መሆኑን ገልጿል።

ሪፖርተራችን አብዲ ከማል ከጃይና ዝርዝር ዘገባውን አድርሶናል።

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy