Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

የፖላንድ ፕሬዚዳንት ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ነው

0 402

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

የፖላንድ ፕሬዚዳንት አንድሬ ዱዳ ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ነው።

ፕሬዚዳንቱ ለሬዲዮ ፖላንድ እንደተናገሩት፥ ለሁለት ቀናት በኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ጉብኝት የፊታችን እሁድ ይጀምራሉ።

አብረዋቸውም የፖላንድ ባለሀብቶች እንደሚጓዙም ነው የተናገሩት።

የጉብኝታቸው ዓላማ በኢትዮጵያ ያለውን የቢዝነስ አማራጭ ከመመልከት በተጨማሪም አገሪቱ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባል ሆና ለመመረጥ ለምታደርገው ጥረት ድጋፍ ማሰባሰበም ነው ብለዋል።

ፖላንድ በአውሮፓውያኑ ከ2018 አስከ 2019 ምክር ቤቱን በተለዋጭ አባልነት የሚመሩ አገራትን ለመምረጥ በሚደረገው ምርጫ ለመሳተፍ አቅዳለች።

ፕሬዚዳንቱ በአዲስ አበባ ቆይታቸው ከአፍሪካ ህብረት ባለስልጣናትም ጋር ተገናኝተው ድጋፍ እንደሚጠይቁ ነው ሬዲዮው የዘገበው።

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy