Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ወንጀለኞችን ለመለዋወጥ የተደረሰበትን ስምምነት አፀደቀች

0 440

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

የቻይና ከፍተኛ የህግ አውጭ ምክር ቤት ከኢትዮጵያ እና ከአርጀንቲና ጋር ወንጀለኞችን ለመቀያየር የተደረጉትን ስምምነቶች አፀደቀ፡፡

የቻይና ብሔራዊ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ እስረኞችን በሚቀያየሩ አገራት ሀላፊነት፣ ግዴታዎች፣ አስፈላጊ ወጪዎች እንዲሁም ግጭቶችን መፍታት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ነው ውሳኔውን ያሳለፈው፡፡

የአቻይናው ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሊዩ ዜንሚን ስምምነቶቹ ከቻይና ህግ ጋር የማይቃረኑና የቻይናን ጥቅም የሚያስከብሩ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡

ኢትዮጵያና ቻይና ስምምነቱን ከሶስት አመታት በፊት እኤአ 2014 ግንቦ ወር ውስጥ ነበር የተፈራረሙት፡፡

ምንጭ፡- ሽንዋ

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy