Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

አሰግድ ተድፋዬ ከዚህ አለም በሞት ተለየ- ፈደሬሽኑ

0 632

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድን ተጫዋች የነበረው አሰግድ ተስፋዬ ከዚህ አለም በሞት መለየቱን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለኢቢሲ በላከው መግለጫ  አስታወቀ፡፡

አሰግድ ተስፋዬ በመልካም ስነ-ምግባሩና በልዩ ችሎታው የአገራችንን እግር ኳስ አፍቃሪዎች የማረከ፣ ሀገራችንን በክብር ያስጠራና ለወጣት ተጫዋቾች ምሳሌ በመሆን በግንባር ቀደምነት ከሚጠቀሱት  የእግር ኳስ ተጫዋቾች መካከል አንዱ እንደ ነበር አብራርቷል፡፡

ህፃናትን በማሰልጠን ለሀገራችን እግር ኳስ ትንሳኤ ሳይታክት በመስራት ላይ እያለ በሞት በሞት በመለየቱ ምክንያት ፈዴሬሽኑ የተሰማውን ሃዘን ገልጿል፡፡

እንዲሁም ለመላው የአገራችን እግር ኳስ ስፖርት ቤተሰቦች ለወዳጅ ዘመዶቹና ለአድናቂዎቹ ፌዴሬሽኑ መፅናናትን ተመኝቷል፡፡

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy