Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

የ10 ክፍል ሀገር አቀፈ ፈተና በሰላምና ያለምንም ችግር ተጠናቀቀ

0 714

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

የ10 ክፍል ሀገር አቀፈ ፈተና በሰላም እና ያለምንም ችግር  መጠናቀቁን የሀገር አቀፍ  ፈታናዎች ኤጀንሲ አስታወቀ።

ሀገር አቀፍ ፈተናውንም  ከ1 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች በሰላም ወስደዋል።

ፈተናዎቹ መሰጠት ከጀመሩበት እስከሚጠናቀቁበት ቀን በፈተና ጣቢያዎቹ ምንም አይነት ችግር አለማጋጠሙን የኤጀንሲው የህዝብ ግንኙነት እና የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተሩ አቶ ረዲ ሽፋ ለፋናብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል።

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናም ከፊታችን ሰኞ እስከ ሀሙስ የሚሰጥ ይሆናል።

ለሀገር አቀፍ ፈተናውም 288 ሺህ 626 ተማሪዎች ይቀርባሉ ።

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy