Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

የሳውዲ አረቢያ መንግስት ሰነድ አልባ ለሆኑ ዜጎች የሰጠው የእፎይታ ጊዜ በተጨማሪ አንድ ወር አራዘመ

0 416

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

 

የሳውዲ አረቢያ መንግስት ሰነድ አልባ ለሆኑ ዜጎች የሰጠው የእፎይታ ጊዜ በተጨማሪ አንድ ወር አራዘመ

የኢፌዴሪ መንግስት ባቀረበው ጥያቄ መሰረት ዜጎቻችንን ከሳውዲ አረቢያ ለማውጣት የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ የእፎይታ ጊዜውን በአንድ ወር ማራዘሙን የሳውዲ አረቢያ መንግስት አስታውቋል።
ዜጎቻችን ይህን እድል ተጠቅመው እራሳቸውን ከህግ ተጠያቂነት እና እንግልት ለማዳን ሪያድ፣ጂዳ፣ እና ሌሎች አገልግሎቱን በሚሰጥባቸው ጣቢያዎች በመገኘት የጉዞ ሰነድ በመውሰድ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ እናሳስባለን።
አሁን የተራዘመው የእፎታ ጊዜ እስከ ነሃሴ 18 ቀን 2009 ዓ.ም እንደሚቆይ ነው የተገለጸው።

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy