NEWS

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፊታችን ዓርብ ለአስቸኳይ ስብሰባ ተጠራ።

By Admin

July 31, 2017

ምክር ቤቱ ለአስቸኳይ ስብሰባ ተጠራ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፊታችን ዓርብ ለአስቸኳይ ስብሰባ ተጠራ።

ምክር ቤቱ በዕለቱ ከረፋዱ 3 ሰዓት ጀምሮ አስቸኳይ ስብሰባውን እንደሚያደርግ ምክር ቤቱ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የላከው መግለጫ ያመለክታል።