Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

የዉጭ ጉዳይ ሚንስቴር እና የኦህዴድ ምክትል ሊቀመንበር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ በምዕራብ ሸዋ ዞን አምቦ ከተማ ከተለያዩ የህብረተሰብ አካላት ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መከሩ፡

0 620

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

የዉጭ ጉዳይ ሚንስቴር እና የኦህዴድ ምክትል ሊቀመንበር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ በምዕራብ ሸዋ ዞን አምቦ ከተማ ከተለያዩ የህብረተሰብ አካላት ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መከሩ፡፡


ጥልቅ ተሀድሶዉን ተከትሎ ለአለፉት አስር ወራት የኦህዴድ ኢሀዲግን የስራ አፈፃፀም በህዝብ እይታ ለመገምገም በምዕራብ ሸዋ ዞን አምቦ ከተማ የተገኙት የዉጭ ጉዳይ ሚንስቴር እና የኦህዴድ ምክትል ሊቀመንበር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ጥልቅ ተሀድሶዉን ተከትሎ የተገኙ ዉጤቶች እና ህብረተሰቡ ባነሳቸዉ የአሰራር እንከኖች ዙሪያ ከተሳታፊዎች ጋር መክረዋል፡፡

ከተሳታፊዎች ለተነሱ ጥያቄዎች እና ሀሳበች የኦሮምያ ክልላዊ መንግስ እና የምእራብ ሸዋ ዞን መስትዳድር የስራ ሀላፊዎች ምላሽ የሰጡ ሲሆን ክቡር ዶር ወርቅነህ ገበየሁም ማጠቃለያ የማጠቃለያ ሀሳብ ሰጥተዋል፡፡

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy