Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.
Monthly Archives

August 2017

ፌዴራሊዝምና የተጠያቂነት አሰራር

ፌዴራሊዝምና የተጠያቂነት አሰራር ዳዊት ምትኩ በፌዴራላዊ ስርዓቱ ውስጥ የተጠያቂነት አሰራር የራሱ የሆነ መንገድ አለው። በፌዴራላዊ ስርዓት ውስጥ በየደረጃው የሚገኝ ህዝብና የህዝብ ወኪል የአስፈፃሚውን አሰራር ይገመግማሉ። በዚህም የተሰሩና ያልተሰሩ ስራዎችን ይለያሉ። የእርምት ርምጃም…
Read More...

ኪራይ ሰብሳቢነትን መታገል የፀረ-ድህነት ዘመቻው አካል ነው!

ኪራይ ሰብሳቢነትን መታገል የፀረ-ድህነት ዘመቻው አካል ነው!                                    ዳዊት ምትኩ መንግስት ከ26 ዓመት በፊት ኢትዮጵያን ሲረከብ የድህነት ተምሳሌት ተደርጋ የምትጠቀስ ሀገር ነበረች። ይህን ችግር ከስር መሰረቱ ለመፍታት መንግስት የፀረ…
Read More...

ድንቅ መድረክ!

ድንቅ መድረክ!                                       ይነበብ ይግለጡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ከንግዱ ማሕበረሰብ ጋር ሶስተኛውን ሀገራዊ የመንግስትና የግሉን ዘርፍ የምክክር መድረክ መርተዋል፡፡ ሸራተን አዲስ በተካሄደው በዚህ ስብሰባ በሀገር አቀፍ…
Read More...

   በሠላም መቀለድ አይቻልም!

       በሠላም መቀለድ አይቻልም!                                                              ታከለ አለሙ የሀገርና የስልጣን ባለቤት ሕዝብ ነው፡፡ሀገራችን ከድሕነት ለመውጣት ባካሄደችው ትግል ሰፊ ድሎችና ተጨባጭ ውጤቶችን ማስመዝገብ…
Read More...

የሀብት ምዝገባው የ«እንዳያማህ ጥራው…» አካሄድ ይብቃ

በተያዘው አመት መንግስት ከወሰዳቸው እርምጃዎች መካከል በቅርቡ በቁጥጥር ስር ያዋላቸውን ተሿሚዎች፣ ባለሀብቶችና ደላላዎችን ያህል ጆሮ ገብ የሆነ እርምጃ የለም ማለት ይቻላል፡፡ መንግስት በሙስና የተጠረጠሩ ግለሰቦችን ሲያስር ይህ የመጀመሪያው ባይሆንም የአሁኑን ያህል ግን ከጫፍ ጫፍ አገርን…
Read More...

መለስን ለማድነቅ…ከበቂ በላይ ምክንያት አለኝ

ሰሞኑን ነው፤  ባሳለፈነው ሳምንት፡፡ ወደ ፌስ ቡክ መንደር ጎራ በማለት በራሴው ገፅ ላይ እንዲህ የሚል ሃሳብ አኖርኩ፤ “ከሳምንት በኋላ ወደ ፌስቡክ ስመለስ ምን ታዘብኩ? ድህነትን እና ጠበቃውን ካሸነፈ ከዚህ ዘመን ታላቅ መሪ ይልቅ፤ ነጭን ስላሸነፈ የዚያ ዘመን መሪ ወሬ መበርከቱን፡፡ ምን…
Read More...

አይነፋም፤ የልብ አያደርስም

አይነፋም፤ የልብ አያደርስም ስሜነህ ሰሞኑን በከተማችን አዲስ አበባ ነዋሪዎች፣ በተለይም በወጣቱ ዘንድ “አይነፋም” የሚል  ወቅት አፈራሽ ቃል/ምላሽ መስማት ከመለመድም አልፎ የበርካቶች መግባቢያ በመሆን ላይ ይገኛል። “አይነፋም” የሚነገረው፣ የሚሰማው ጉዳይ ከሚጠበቀው ውጤት ጋር…
Read More...

ለተሳለጠ የወጪ-ገቢ ንግድ ሲባል፤ የሎጀስቲክስ እና የጉሙሩክ አሰራር ስርአታችንን ይፈተሽ

ለተሳለጠ የወጪ-ገቢ ንግድ ሲባል፤ የሎጀስቲክስ እና የጉሙሩክ አሰራር ስርአታችንን ይፈተሽ ስሜነህ ለአገሪቱ የተፋጠነ ኢኮኖሚያዊና ማሕበራዊ ዕድገት የትራንስፖርት አገልግሎት የበለጠ ተወዳዳሪ፤ ደህንነቱ የተጠበቀና ብቃት ያለው ሆኖ እንዲራመድ ክትትል ስለሚያስፈልገው፤ የትራንስፖርት…
Read More...

ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ አንድና ብቸኛው አማራጭ ነው!

ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ አንድና ብቸኛው አማራጭ ነው! ወንድይራድ ኃብተየስ በአገራችን ድጋፍንም ሆነ ተቃውሞን ሰላማዊ በሆነ መንገድ መግለጽ  ህገመንግስታዊ መብት ነው። በሰላማዊ መንገድ የሚካሄዱ ድጋፎችም  ይሁኑ ተቋውሞዎች  ክፋት የላቸውም። ህገመንግስታዊ መሰረትም…
Read More...

የ1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አዲሱ የአፋን ኦሮሞ ማስተማሪያ መጽሀፍ ጥቅም ላይ እንዳይውል የክልሉ መንግስት አገደ

አዲሱ የ1ኛ ደረጃ ትምህረት ቤት የአፋን ኦሮሞ ማስተማሪያ መጽሃፍ ጥቅም ላይ እንዳይውል መከልከሉን የክልሉ መንግስት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ። አዲሱ የማስተማሪያ መጽሃፍ ላይ በተደረገ ጥናት ችግር እንዳለበት በመለየቱ ጥቅም ላይ እንዳይውል መከልከሉን የቢሮው ሃላፊ አቶ አዲሱ…
Read More...

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy