NEWS

ጉዳት ለደረሰባቸዉ 302 የኢንቨስትመንት ተቋማት ድጋፍ እየተደረገ ነው

By Admin

March 27, 2018

ጉዳት ለደረሰባቸዉ 302 የኢንቨስትመንት ተቋማት ድጋፍ እየተደረገ ነው

ባለፈው አንድ ዓመት ተኩል በሀገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ተፈጥሮ በነበረዉ አለመረጋጋት ጉዳት ለደረሰባቸዉ የኢንቨስትመንት ተቋማት መንግስት ድጋፍ ማድረግ ጀምሯል።