NEWS

ዶ/ር አብይ አህመድ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚንስትር ሆነው ተሰየሙ

By Admin

April 02, 2018

ዶ/ር አብይ አህመድ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚንስትር ሆነው ተሰየሙ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 3ኛ ዘመን 2ኛ ልዩ ስብሰባ ዶ/ር አብይ አህመድ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚንስትር አድርጎ ሰይሟል፡፡

ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር አብይ ከጥቂት ዓመታት በፊት በሀገሪቱ በተከሰተው የፀጥታ ችግር የመፍትሄ አካል በመሆን ስልጣናቸውን በገዛ ፍቃዳቸው ለለቀቁት የቀድሞ ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ያላቸውን አክብሮት በመግለጽ ንግግራቸውን ጀምረዋል፡፡