Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.
Monthly Archives

September 2018

“እኛም እነርሱን፣ እነርሱም እኛን ይሉናል”

“የራስን ዜጋ በመግደልና በማፈናቀል ተራ የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ሲባል፤ እዚህም…እዚያም በወረፋ የሚፈፀሙት የሴራ ጉንጎናዎች ወዴት ነው የሚያመሩት?፣ ንፁሃን ወገኖቻችንስ ባላወቁት፣ ባላዩትና ባልሰሙት ጉዳይ ‘የጦስ ዶሮ’ እንዲሆኑ የተፈረደባቸው ለምን ይሆን?፣ የትኛውስ ወገን ነው ‘ማነህ…
Read More...

በሁለት ኢሕአፓዎች መካከል ውዝግብ ተነሳ

የህቡዕ ትግሌን ትቼ በይፋ ለመታገል አገር ቤት ገብቻለሁ ያለው የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) እና በውጭ አገር የሚገኘው እውነተኛው ኢሕአፓ እኔ ነኝ በሚለው መካከል ውዝግብ ተነሳ፡፡ በቅርቡ አዲስ አበባ የገባው ቡድን ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) በውጭ አገር…
Read More...

ዛሬ እየታየ ያለውን ተስፋ ሰጪ ለውጥ ጠብቆ ወደ ተሻለ ደረጃ ማሸጋገር ይጠቃል

በኦሮሞ ህዝቦቸና በሌሎች የኢትዮጵያ ወንድም ህዝቦች ትግል ዛሬ ላይ የታየውን ተስፋ ሰጪ ለውጥን ጠብቆ ወደ ተሻለ ደረጃ ማሸጋገር እንደሚጠበቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስት ዶክተር አብይ የታላቁን የኢሬቻ በዓል ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ…
Read More...

በቤንሻጉል ጉሙዝ ከማሺ ዞን እና በኦሮሚያ ክልለ አጎራባች ወረዳዎች በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት አለፈ

በቤንሻጉል ጉሙዝ ከማሺ ዞን እና በኦሮሚያ ክልለ አጎራባች ወረዳዎች በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት ማለፉ ተገልጿል። በቤንሻጉል ጉሙዝ ከማሺ ዞን እና በኦሮሚያ ክልለ አጎራባች ወረዳዎች በተፈጠረ የጸጥታ ችግር በሰዎች ላይ የሞትና የአካል ጉዳት መድረሱን የኦሮሞ ዲሞክራቲክ ፓርቲ…
Read More...

‘ኦ! የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ…!’

‘ኦ! የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ…!’                                                      እምአዕላፍ ህሩይ “…በጉባኤው ላይ የዶክተር አብይ አርአያነት በሁለት መንገድ ተገልጿል— አንድም፤ በተመድ ዋና ፀሐፊ እማኝነት፣ ሁለትም፤ ሀገራችንን ወክለው ጉባኤው…
Read More...

ነገረ-ፊንፊኔ ወ ‘ኢሳት’

ነገረ-ፊንፊኔ ወ ‘ኢሳት’                                                           ዋሪ አባፊጣ ሰሞኑን አቧራው ጨሷል። ድንገት አምስት የኦሮሞ አመራሮች በቴሌቪዥን መስኮት ብቅ ብለው አቋማቸውን አሳወቁ—በኦቦ በቀለ ገርባ አንባቢነት፤ በብዙ ጉዳዩች…
Read More...

ፍርድ ቤቱ አቶ አብዲ መሃመድ ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቀደ

ፍርድ ቤቱ የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የቀድሞው ርዕሰ መስተዳድር አቶ አብዲ መሐመድ ዑመር ጨምሮ በአራት ተጠርጣዎች ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ለፖሊስ ፈቀደ፡፡ የፌደራል መርማሪ ፖሊስ ርዕሰ መስተዳድሩን ጨምሮ በአራት ተጠርጣሪዎች ላይ የ18 ሟቾችን እና የ438 አካል ጉዳት የደረሰባቸውን…
Read More...

በሰኔ 16ቱ የቦምብ ፍንዳታ ላይ ተሳትፈዋል በተባሉ አምስት ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ

በሰኔ 16ቱ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በተደረገው የድጋፍ ሰልፍ ላይ ቦምብ አፈንድተዋል ያላቸው አምስት ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ፡፡ አምስቱ ግለሰቦች ጌቱ ግርማ፣ ብርሃኑ ጃፈር፣ ጥላሁን ጌታቸው፣ ባህሩ ቶላ እና ደሳለኝ ተስፋዬ ናቸው አቃቢ ህግ ቦምብ…
Read More...

‹‹ምንም እውነታ የሌለው የተቀነባበረ የስም ማጥፋት ዘመቻ ነው የተፈጸመብኝ፡፡ይህ ሆን ተብሎ አንገቴን እንድደፋ እና አመራርነቴም ተቀባይነትን እንዳያገኝ…

‹‹ምንም እውነታ የሌለው የተቀነባበረ የስም ማጥፋት ዘመቻ ነው የተፈጸመብኝ፡፡ይህ ሆን ተብሎ አንገቴን እንድደፋ እና አመራርነቴም ተቀባይነትን እንዳያገኝ የተደረገ ሴራ ነው፡፡›› ክቡር አቶ ደመቀ መኮንን ከሱዳን ወሰን ጋር በተያያዘ ለአማራ ብዙሀን መገናኛ ድርጅት ጋር በነበራቸው ቆይታ…
Read More...

በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ብሄርን መሰረት በማድረግ የሚፈፀሙ ጥቃቶቸን አወገዙ

በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ብሄርን መሰረት በማድረግ የሚፈፀሙ ጥቃቶቸን አወገዙ በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ አምስት የፖለቲካ ፓርቲዎች ብሄርን መሰረት በማድረግ የሚፈፀሙ ጥቃቶቸን አወገዙ። የኦሮሞ ነፃነት ግንባር፣ የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ፣ የተባበሩት የኦሮሞ…
Read More...

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy