Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.
Yearly Archives

2018

ተጠቅሞ የመጣል ፖለቲካ

ተጠቅሞ የመጣል ፖለቲካ                                                      ዘአማን በላይ የኤርትራ መንግስት የሚከተለው የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ የከሰረና ወላዋይ ባህሪውን የሚያረጋግጥ ነው። የኤርትራው ብቸኛ አምባገነን መሪ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ…
Read More...

“የሰላም ምንጭ እንጂ

“የሰላም ምንጭ እንጂ የቦንብ መጠቅለያ ወረቀቶች” አይደሉም ዮናስ በሰላምና በመቻቻል በኩል አኩሪ እሴት ያለው ህብረተሰብ ቢኖረንም መቼም ድሬደዋን የሚተካከለው የለም። ከቅርብ ጊዜ በፊት ሃገራችን አጋጥሟት የነበረውን መቃወስ ተከትሎም ድሬደዋን በዩኒቨርሲቲዋና…
Read More...

ሰላማችን በእጃችን የሚሆነው

ሰላማችን በእጃችን የሚሆነው ስሜነህ ከሁለት ዓመት በፊት የተከሰተውን ችግር ለመፍታት ለአሥር ወራት ያህል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታውጆ እንደነበር ይታወሳል፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በተነሳ በሁለት ወራት ልዩነት ውስጥ በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ…
Read More...

ተመራጭ ነው የሚያሰኙት እውነታዎች…

ተመራጭ ነው የሚያሰኙት እውነታዎች… አባ መላኩ የኢትዮጵያ ፌዴራል ሥርዓት በዓለም እምቦቃቅላ ዕድሜ ካላቸው አዳጊ ሥርዓቶች ውስጥ የሚመደብ ነው። ይህ ሥርዓት በኢትዮጵያ ውስጥ ሲጀመር ከአስከፊ የድህነትና የዴሞክራሲ እጦት ደረጃ ላይ በመነሳት ነው። ይህ ብቻም አይደለም! ሥርዓቱ…
Read More...

ምክንያታዊነትና ሥሜታዊነት!

ምክንያታዊነትና ሥሜታዊነት! አባ መላኩ አሁን ላይ አገራችን ወደ ቀድሞ መረጋጋቷ ተመልሳለች። ነገሮች መልክ ምልካቸውን እየያዙ ናቸው። በኢህአዴግ እህት ድርጅቶች መካከል ለ17 ቀናት የተካሄደው ግምገማ የድርጅቱን ቀደምት መደጋገፍና መናበብ እንደገና እንዲያብብ አድርጎታል። የሃሳብ…
Read More...

ሙያዊ ክሂሎትና የግብርናው ዘርፍ

ሙያዊ ክሂሎትና የግብርናው ዘርፍ                                                                ዋኘው መዝገቡ ለሀገራችን ወሳኝ ኢኮኖሚያዊ እድገትን ከሚያስመዘግቡት ዘርፎች ውስጥ ዋነኛ መሰረት የሆነው የግብርናው ዘርፍ ነው፡፡ ግብርናችንን ፍጹም…
Read More...

መግለጫ ሲፈተሽ

መግለጫ ሲፈተሽ                                                       ይልቃል ፍርዱ የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ሳምንታትን በፈጀው ጥልቅ ግምገማና የውስጥ ፍተሻ አመራሩ ራሱን በጥልቀት በማየት፣ ወደ ውስጥ በመመለከት፣ በግልጽ ችግሮችን ነቅሶ አውጥቶ…
Read More...

መልካም አስተዳደር:- የፈተናዎቻችን ሁሉ ቁንጮ

መልካም አስተዳደር:- የፈተናዎቻችን ሁሉ ቁንጮ                                                                ይልቃል ፍርዱ በሀገራችን የሚታየውን የመልካም አስተዳደር፣ የሙስና፣ የፍትሕ እጦት፣ የኪራይ ሰብሳቢነትና ተዛማጅነት ያላቸውን ችግሮች…
Read More...

ኢትዮጵያና ሱዳን ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

ኢትዮጵያና ሱዳን ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ  የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ዛሬ ከፕሬዚዳንት ኦማር አል-በሽር ጋር ተወያይተዋል። ዶክተር ወርቅነህ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ዛሬ ካርቱም የገቡ ሲሆን፥ የሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…
Read More...

ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ከመጭው ሰኞ ጀምሮ በግብጽ ጉብኝት ያደርጋሉ

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ከመጭው ሰኞ ጀምሮ በግብጽ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው። ለሶስት ቀናት በሚያደርጉት ጉብኝት ከግብጹ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታ አል ሲ ሲ ጋር ይወያያሉ ተብሏል። በጉብኝቱ ሁለተኛ ቀንም በግብጽ ፓርላማ በመገኘት ንግግር እንደሚያደርጉ…
Read More...

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy