NEWS

‹‹ሀገርን መወከል ከባድ ሃላፊነት ነው›› የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነህ

By Admin

January 29, 2019

የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴት ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነ ገበየው አዲስ ለተሸሙትና ለነባር አምባሳደሮች በተዘጋጀው ስልጠና መድረክ ላይ ሀገርን መወከል ከባድ ሃላፊነት መሆኑን ተናገሩ፡፡