Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

በኢትዮጵያ ለ1 ወር የተከናወነው የጸሎት መርሐ ግብር ዛሬ ተጠናቀቀ

0 1,422

Get real time updates directly on you device, subscribe now.

በኢትዮጵያ ለ1 ወር የተከናወነው የጸሎት መርሐ ግብር ዛሬ ተጠናቀቀ

በኢትዮጵያ ለአንድ ወር የተከናወነው የጸሎት መርሐ ግብር ዛሬ መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ “የኢትዮጵያ የሃይማኖት አባቶች ባዘዙት መሠረት ለአንድ ወር የተከናወነው የጸሎት መርሐ ግብር በዐርበኞች ቀን ተጠናቅቋል” ብለዋል።

የጸሎት መርሐ ግብሩ ብዙ መንፈሳዊ ሀብቶች እንዳሉ ማሳየቱንም ገልፀዋል።

በጸሎት መርሐ ግብሩ ያሳየነውን ትብብርና ትጋት የዚህችን ሀገር ችግር ለዘለቄታው ለማስወገድ ከተጠቀምንበት ትልቅ ኃይል መሆኑንም ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ የገለፁት።

መርሐ ግብሩን ያዘጋጁ፣ ያስተባበሩና በሚዲያ ያስተላለፉ ሁሉ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተመስግነዋል።

Leave A Reply

Your email address will not be published.

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy