Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

‹‹ምንም እውነታ የሌለው የተቀነባበረ የስም ማጥፋት ዘመቻ ነው የተፈጸመብኝ፡፡ይህ ሆን ተብሎ አንገቴን እንድደፋ እና አመራርነቴም ተቀባይነትን እንዳያገኝ…

‹‹ምንም እውነታ የሌለው የተቀነባበረ የስም ማጥፋት ዘመቻ ነው የተፈጸመብኝ፡፡ይህ ሆን ተብሎ አንገቴን እንድደፋ እና አመራርነቴም ተቀባይነትን እንዳያገኝ የተደረገ ሴራ ነው፡፡›› ክቡር አቶ ደመቀ መኮንን ከሱዳን ወሰን ጋር በተያያዘ ለአማራ ብዙሀን መገናኛ ድርጅት ጋር በነበራቸው ቆይታ…
Read More...

በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ብሄርን መሰረት በማድረግ የሚፈፀሙ ጥቃቶቸን አወገዙ

በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ብሄርን መሰረት በማድረግ የሚፈፀሙ ጥቃቶቸን አወገዙ በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ አምስት የፖለቲካ ፓርቲዎች ብሄርን መሰረት በማድረግ የሚፈፀሙ ጥቃቶቸን አወገዙ። የኦሮሞ ነፃነት ግንባር፣ የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ፣ የተባበሩት የኦሮሞ…
Read More...

‘…ምን ይዞልን ይመጣ ይሆን?’

እንደ መግቢያ ገዥው ፓርቲ የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) 11ኛ መደበኛ ጉባኤውን በሀዋሳ ከተማ ለማካሄድ በዝግጅት ላይ ነው። “በልማታዊ ዴሞክራሲያዊ ማዕቀፍ የለውጥ እንቅስቃሴያችንን በማስቀጠል የኢትዮጵያን ህዳሴ እናረጋግጣለን” በሚል መሪ ቃል ለሚካሄደውን ይህ…
Read More...

‘ካልቻለ ይልቀቅ…?’

“የምርት ዘርን እንደ ሃሳብ፤ ተቀባይነትን ደግሞ እንደ ቡቃያ ብንወስደው፤ የእኛ ሀገር የሴራ ፖለቲከኞች ልክ በተረቱ ላይ እንደተመለከትነው ገበሬ ሁሉ፤ እነርሱም ለከርሞ የሚዘሩት ዘር እንዲሁም ሊያበቅሉ የሚችሉት ቡቃያ አላቸው ብሎ ለመናገር የሚያስደፍር አይመስለኝም። ኧረ እንዲያውም ራሳቸውም…
Read More...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ለጋሞ የአገር ሽማግሌዎች ተግባር አድናቆታቸውን ገለጹ

ሰሞኑን በቡራዩ ከተማና አካባቢው የተፈጠረውን ችግር ተከትሎ ተቃውሟቸውን ለማሰማት በአርባምንጭ ከተማ ሰልፍ የወጡ ወጣቶች በቁጣ ሊፈፅሙት የነበረውን የሀይል ድርጊት በአካባቢው ባህል መሰረት ለተከላከሉ የአገር ሽማግሌዎች ጠ/ሚ ዶር አብይ አህመድ አድናቆታቸውን ገለጹ። ዶክተር አብይ…
Read More...

መንግሥት የዜጎችን በህይወት የመኖር መብት ማረጋገጥ እንደሚገባው ተጠቆመ

አዲስ አበባ፡- በየጊዜው እየጨመረ በመጣው ብሔር ተኮር ጥቃት የዜጎች ህይወት እየጠፋና አሳሳቢ እየሆነ በመምጣቱ መንግሥት የዜጎችን በህይወት የመኖር መብት ማስጠበቅ እንደሚገባው ምሁራን አሳሰቡ፡፡ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ ሀሳባቸውን ያካፈሉት የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም…
Read More...

የሱማሌ ክልል በማሰቃያነት ሲያገለግል ነበር ያለውን የጅግጅጋ ማዕከላዊ እስር ቤት በይፋ ዘጋ

በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ የሚገኘውና በሺዎች የሚቆጠሩ የክልሉ ንጹሀን ዜጎች የሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ይፈጸምበት ነበር የተባለውን ኦጋዴን ተብሎ የሚጠራው ማእከላዊ ማረሚያ ቤት በዛሬው እለት ተዘጋ ፡፡ የሶማሌ ክልል መንግስት በአሁኑ ጊዜ ትኩረት ሰጥቶ እየወሰደ ከሚገኘው…
Read More...

ደህና ሁኚ “ኦህዴድ”…?

ደህና ሁኚ “ኦህዴድ”…?                                                     እምአዕላፍ ህሩይ አንድ ፓርቲ ስሙን ሲቀይር ወይም “በአዲስ መልክ ስራ ጀምረናል” ሲል፤ ‘ደህና ሁኚ’ ይባል እንደሆን አላውቅም። ምናልባት ለመጀመሪያ ጊዜ ከሆነም፤ ይህ የእኔ…
Read More...

በአስደማሚ ትህትናቸውና ሳይሰለቹ የህዝብ ችግር በልበ በሰፊነት በማዳመጣቸው ይታወቃሉ፡፡

ያልተዘመረለት የለውጥ ሰው! በአስደማሚ ትህትናቸውና ሳይሰለቹ የህዝብ ችግር በልበ በሰፊነት በማዳመጣቸው ይታወቃሉ፡፡ ………አቶ ተስፋዪ በልጅጌ …በእድሜያቸው ወጣት ናቸው፡፡ ያውም ከወጣቶች በላይ ለውጥ ማሽተት የሚወዱ ወጣት . ግን ከእድሜያቸው በላይ ብስል ስለመሆናቸው ሁለመናቸው…
Read More...

“አንዲትም ቃል ከህገ መንግስቱ…!”

“አንዲትም ቃል ከህገ መንግስቱ…!”                                                               ዋሪ አባፊጣ “በአሁኑ ወቅት የአንድነት ኃይሉ ስለፈለገ ከህገ መንግስቱ የሚቀነስ ወይም ፌዴራሊዝምን የሚደግፉ አካላት ስላልፈለጉ የሚቀር ህገ…
Read More...

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy